በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሳዛኙ የ68 ሕፃናት ሞት በሶማሌ ክልል


አሳዛኙ የ68 ሕፃናት ሞት በሶማሌ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:11 0:00

በኢትዮጵያ በድርቁ ምክኒያት በተከሰተው የተመጣጠነ ምግብና የውሃ እጥረት እንዲሁም ይህን ተክለትሎ በገባው የአተት ወረርሽኝ በሶማሌ ክልል 68 ሕፃናት መሞታቸውን ድንበር የለሽ የሃኪሞች ቡድን አስታወቀ። የተመጣጠነ የአስቸኳይ ምግብ ዕርዳታ ፈላጊ ሕፃናት ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በዐሥር እጥፍ መጨመሩን ይፋ አድርጓል።

XS
SM
MD
LG