በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለአደጋ ካጋለጡ ኃይሎች ድርድር እንደማይደረግ አምባሳደር ዲና ተናገሩ


የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለአደጋ ካጋለጡ ኃይሎች ድርድር እንደማይደረግ አምባሳደር ዲና ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሠራተኞች የታሰሩት የኢትዮጵያን ሕግ በመጣስ ተጠርጥረው እንደሆነ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ቃል አቀባይ ተናገሩ።
ተመድ በበኩሉ ሠራተኞቹን ለማስፈታት ጥረት እያደረገ እንደሆነ ገልጿል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ሁልጌዜም ለሰላም የቆመ ቢሆንም የሃገር ሉአላዊነትን ለአደጋ ካጋለጡ ኃይሎች ጋር ለመደራደር እንደማይቻል ቃል አቀባዩ አምባሳደር ዲና ሙፍህ በዛሬው መግለጫቸው ላይ ተናግረዋል።
XS
SM
MD
LG