No media source currently available
ትናንት ማክሰኞ 500 መቶ ሰዎች ከሊቢያ በመነሳት ወደ አውሮፓ ለመጓዝ ሲሞክሩ ሜዲትራኒያን ባሕር ከመስጠም መዳናቸው ተገለፀ፣ ስምንት አስከሬን ከባሕር ዳርቻ መገኙቱ ታውቋል፡፡በሌላም በኩል የስምንት ፍልሠተኞች አስከሬን ከሊቢያ የባሕር ዳርቻ መገኙቱን ኤኤፍፒ ገልጿል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ