በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስቶኮልም


ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስቶኮልም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

በወንዶች ምድብ በተካሔደ የ3000 ሜትር መሰናክል ውድድር ደግሞ ኢትዮጵያውያኑ ጌትነት ዋለ እና አብረሃም ስሜ የሞሮኮውን ሶፊያን ኤልባካሊ ተከትለው 2ኛና 3ኛደረጃን ይዘዋል፡፡

ስቶኮልም የሚገኘው ዘጋቢያችን ኢቢሳ ነገሰ አትሌቶቹን አነጋግሯቸዋል። አስተያየታቸውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG