በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር የአንደኛ ዓመት መታሰቢያ በአዲስ አበባ


ከቀድሞዉ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈት በኋላ አንዳንዶች እንደተነበዩት ኢትዮጵያ ወደ ቀዉስ አልገባችም፤ ሲሉ አቶ ኃይለማሪም ደሳለኝ ተናገሩ።

በአዲስ አበባ የተካሄደውን የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን መታሰቢያ ሥነ ሥርዓት የተመለከተውን ዘገባ ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG