በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የፌዴራሊስት ኃይል ፎረም" ተቋቋመ


“የፌዴራሊስት ኃይል ፎረም" ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:24 0:00

በመቀሌ ከተማ በተካሄደው "የፌዴራሊስት ኃይሎች" ጉባዔ የተገኙ ተሣታፊዎች "የፌዴራሊስት ኃይል ፎረም" ለማቋቋም መስማማታቸውን ባወጡት የአቋም መግለጫ አስታውቀዋል:: “ህገ መንግሥትና ኅብረ ብሔራዊ ፌዴራላዊ ሥርዓትን ማዳን!" በሚል መሪ ሃሳብ በተካሄደውና ትናንት ማምሻውን በተጠናቀቀው በዚህ መድረክ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምሁራንና የአገር ሽማግሌዎች መሣተፋቸው ተነግሯል።

XS
SM
MD
LG