No media source currently available
በትግራይ ክልል ዓዲ ዳዕሮ ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎች በዜጎች ላይ በደል ፈፅሟል ያሉት ኃላፊ “ከሕግ አግባብ ውጪ በዋስ ተለቋል” ሲሉ ዛሬ የተቃውሞ ሰልፍ ወጡ።