በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ የግል ባንክ መቀሌ ሥራ ጀመረ


ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ የግል ባንክ መቀሌ ሥራ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

ከአንድ ዓመት ከሰባት ወራት በኋላ ወጋገን የተሰኘው የግል ባንክ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በመቀሌ ከተማ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ደንበኞቹ ከባንክ ደብተራቸው ላይ በቀን 1 ሺህ 500 ብር እንዲወስዱ ተፈቅዶላቸዋል።

XS
SM
MD
LG