በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መቀሌ ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ


መቀሌ ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርስን ስምምነትና የሄግን የድንበር ኮሚሽን ውሣኔ እንደሚቀበል ማስታወቁን በመቃወም አረና ለሉአላዊነትና ለዴሞክራሲ የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ መቀሌ ላይ ተካሂዷል።

XS
SM
MD
LG