በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ “ለሰሞኑ እልቂት” መንግሥትን ተጠያቂ አደረገ


መድረክ
መድረክ

የኢትዮጵያ ፈዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት( መድረክ) ሰሞኑን በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ደረሰ ላለው የዜጎች እልቂት ኃላፊነቱን የሚወስደው የኢህአዲግ መንግሥት ነው አለ።

መንግሥት በበኩሉ ሕግ የማስከበር ኃላፊነት እንዳለበት ገልጿል።

መድረክ ጭፍጨፋ አካሂደዋል ያላቸውን የመንግሥት ሹማምንት ለፍርድ እንዲቀርቡ ሲል ጠይቋል። በተጨማሪም የደረሰው ጉዳት በገለልተኛ ዓለምአቀፍ አካል እንዲጣራ ጥሪ አቅርቧል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

መድረክ “ለሰሞኑ እልቂት” መንግሥትን ተጠያቂ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG