በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአምቦ ሊካሄድ የነበረው መጫና ቱለማ ማኅበር ውይይት ተከለከለ


በአምቦ ሊካሄድ የነበረው መጫና ቱለማ ማኅበር ውይይት ተከለከለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

በአምቦ ሊካሄድ የነበረው በመጫና ቱለማ ማኅበር ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ መከልከሉ እንዳስከፋቸው ተሳታፊዎች ገለፁ። ውይይቱን ያዘጋጀው የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ውይይቱ እንዳይካሄድ የተከለከለው አንድ ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በመሆኑ ተሳታፊዎች በመጉላላታቸው ይቅርታ እጠይቃለሁ ብሏል። የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ባልቻ ስለጉዳዩ መረጃ የለኝም ብለዋል።

XS
SM
MD
LG