በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያና በኤርትራ ሰላም ጉዳይ - ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ


በኢትዮጵያና በኤርትራ ሰላም ጉዳይ - ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:31:31 0:00

በ1981 ዓ.ም. በኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ላይ መፈንቅለ-መንግሥት ተሞክሮ በነበረ ጊዜም የኩዴታው ጠንሳሾች ከሕዝባዊ ግንባር ሐርነት ኤርትራ መሪዎች ጋር ለመሥራት ጥረው እንደነበርና የደርግ ሥርዓት ሲወድቅም ኢሣያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያና ኤርትራን አንድ አድርገው እንዲመሩ ሃሣብ ቀርቦላቸው እንደነበረ ሻለቃ ዳዊት ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG