በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

'ሉኩሉኩ'


'ሉኩሉኩ'
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

በአፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች መብታቸው እንዲጠበቅ የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት /ዩኤንኤችሲአር/ አዲስ ዘመቻ ጀምሯል። ድርጅቱ ዘመቻውን በ5 የአፍሪካ ሀገሮች የጀመረ ሲሆን፣ ግለሰቦች እንዲሁም የአፍሪካ አህጉር በቀል ድርጅቶች ለስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታታ ዘመቻ ነው። ዩኤንኤችሲአር ‘ሉኩሉኩ’ በመባል የሚታወቀውን ይህንን ዘመቻ ለአፍሪካዊያን በተለያዩ መንገድ እያስተዋወቀ መሆኑን ገልጿል።

XS
SM
MD
LG