በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ


አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:11 0:00

አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት አስታወቀ። የአንበጣው መንጋ በሚያደርሰው ጥፋት በሀገሪቱ የግብርና ምርት ላይ አሉታዊ ጫና ሊያስከትል እንደሚችል ተገለፀ።

XS
SM
MD
LG