በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ ልደቱ አያሌው የፍ/ቤት ውሎ


የአቶ ልደቱ አያሌው የፍ/ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:17 0:00

አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው የህገወጥ ጦር መሳሪያ የመያዝ ክስ እንዲከላከሉ የምስራቅ ሸዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለህዳር 16/ 2013 ዓ.ም ዛሬ ቀጠሮ ሰጥቷል። የሽግግር መንግሥት ሰነድ በማዘጋጀት የተከሰሱበት የኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ አዳማ ችሎት በበኩሉ የአቶ ልደቱ አያሌውን የጤና ሁኔታ ተከትሎ በቀረበው የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለህዳር 11/ 2013 ዓ.ም ቀጥሯል።

XS
SM
MD
LG