No media source currently available
ሰሞኑን ከሦስት ሺህ በላይ ፍልሰተኞች ሊቢያ ውስጥ መያዛቸው ተጠቆመ፡፡ ፍልሰተኞቹ በባለፈው ቅዳሜ በሊቢያዋ ሰበርታ ከተማ ዳርቻ አካባቢ ሲሆን የተያዙት በህገወጥ አሸጋጋሪዎች አማካኝነት ወደ አውሮፓ ለመጓዝ በዝግጅት ላይ የነበሩ ናቸው፡፡ ፍልሰተኞቹ ወደ እስር ቤት መወሰዳቸውም ተጠቁሟል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ