No media source currently available
"በአንድ በኩል ቅር የምሰኝበት ነገር አለ። ምክንያቱም ቀደም ሲል የነበረውና መቆየት ያለበት ቅርስ ሲተው፣ ሲናቅና ሲበረዝ ደስ አይልም። በሌላ በኩል ደግሞ የውጭው ተጽዕኖ አለ" አንጋፋው ከያኒ እና መምህር ተስፋዬ ገሠሠ