No media source currently available
በሎስ አንጀለስና በአካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና “ዓለምአቀፍ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት” በጋራ ባዘጋጁት ሰልፍ ለኢትዮጵያ ሰላምና ቀጣይነት እንዲሁም ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና ለሚመሩት መንግሥት ያላቸውን ድጋፍና አጋርነታቸውን ገልፀዋል።