በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል 121 ተጨማሪ እስረኞች ተከሰሱ


ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል 121 ተጨማሪ እስረኞች ተከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል 121 ተጨማሪ እስረኞች ተከሰሱ። ተከሳሾቹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ከሳቸው እየተነበበላቸው ይገኛል። በዛሬው ዕለትም ቀኑን ሙሉ ክስ የመስማት ሂደት ተከናውኗል። በክስ መስማቱ ሂደት ተከሳሾቹ ባሰሙት አቤቱታ በችሎቱ መረባበሽ ነበር ተብሏል።

XS
SM
MD
LG