No media source currently available
የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንድን የምርጫ ውጤት ውድቅ ያደረገበትንና ተቃዋሚዎች ከምርጫ የወጡበትን ሂደት አሳልፎ እዚህ የደረሰው የዛሬው ቃለ መሓላ፣ ወደ 60,000 ሕዝብ በናይሮቢው ካሳራኒ ስታዲየም የታደመበት ነበር።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ