በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የመንግሥት አገልግሎቶችን ማዘመን ለወጣቶች የሥራ ዕድል ይፈጥራል" ኡሁሩ ኬንያታ


"የመንግሥት አገልግሎቶችን ማዘመን ለወጣቶች የሥራ ዕድል ይፈጥራል" ኡሁሩ ኬንያታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አስተዳደራቸዉ የመንግሥት አገልግሎትን ማዘመን እንደሚቀጥል አስታውቀዋል። ፕሬዚዳንቱ የመንግሥት አገልግሎቶች መዘመን ለወጣቶች ብዙ የሥራ ዕድሎችን እንደሚከፍት ገልፀው፣ ሃገር በቀል ቴክኖሎጂ ዕድገትንም ያፋጥናል።

XS
SM
MD
LG