በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ ከቻይና በኮሮናቫይረስ መውጫ ያጡ ዜጎቿን ልታስወጣ ነው


ኬንያ ከቻይና በኮሮናቫይረስ መውጫ ያጡ ዜጎቿን ልታስወጣ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:29 0:00

ኬንያ በቻይና ውሃን በኮሮናቫይረስ ምክንያት ወደ ሀገር መመለስ ያልቻሉትን ዜጎቿን እንደምትመልስ አስታወቀች። የኬንያ መንግሥት ጤና ሚኒስቴር ካቢኔ እንዳስታወቁት መንግሥት ዜጎቹን ለማስወጣት አማራጮችን እያየ ነው ብለዋል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሀገሩ መንግሥት የፈቀደውን ከቻይና ወደ ኬንያ የሚደረገዉን በረራ አግዷል።

XS
SM
MD
LG