No media source currently available
ኢትዮጵያ በቅርቡ የሀገሪቱን የፍትህ ስርዓት የሚያሻሽሉ፣የዳኝነት አካሉን ነጻነት የሚጠብቁ ርምጃዎችን በመውሰድ ላይ እንደሆነች አስታውቃለች፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ደግሞ በውጭ ሀገራት የሚገኙ የህግ ባለሙያዎችና ምሁራን የቻሉትን እንዲያበረክቱ የሚያነሳሳ ወይይት ከሰሞኑ ተደርጓል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ