በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"እናቴን በደህና ማግኘቴ ከፍ ያለ ደስታ ተሰምቶኛል" - ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ


"እናቴን በደህና ማግኘቴ ከፍ ያለ ደስታ ተሰምቶኛል" - ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

"ሦስት ዓመት ቁጥሩ ሲጠራ ቀላል ይመስላል ለጨለማ ቤት ግን ብዙ ነው" ብሏል። የወገብና የጆሮዬ ሕመም አብሮት እንዳለና ዝዋይ ከተማ ውስጥ የሚገኘው ባቱ ሆስፒታል የተሻለ ሕክምና ያስፈልግሃል ብሎት እንደነበር ነገር ግን ያንን ማግኘት እንዳልቻለ ገልፆልናል።

XS
SM
MD
LG