በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በስደት በሚገኝበት ናይሮቢ ሕይወቱ ያለፈው ጋዜጠኛ ኢብራሂም ሻፊ


በስደት በሚገኝበት ናይሮቢ ሕይወቱ ያለፈው ጋዜጠኛ ኢብራሂም ሻፊ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተወለደው ጋዜጠኛ ኢብራሂም ሻፊ ረቡዕ ታኅሣሥ 25 ቀን 2010 ዓ.ም በናይሮቢ ከተማ ላንጋታ በተሰኘው ቦታ ልክ በ40ኛ ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ዛሬ አርብ ታኅሣሥ 27 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ በኮልፌ እስላም መቃብር የቀብር ሥነ ስርዓቱ ተፈጽሟል።

XS
SM
MD
LG