በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኢቫንካ ትራምፕ ጂ-20 የመሪዎች ጉባዔ አባቷን ተክታ መሳተፏ ትክክል ነው" - ዋይት ኃውስ


"ኢቫንካ ትራምፕ ጂ-20 የመሪዎች ጉባዔ አባቷን ተክታ መሳተፏ ትክክል ነው" - ዋይት ኃውስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትዶናልድ ትራምፕ በሀምቡርግ ጀርመን የጂ-20 መሪዎች ጉባዔ ላይ መገኘታቸውን ተክትሎ በእርሳቸው ኃላፊነት የቤተሰባቸው አባላት ጣልቃ ገብነት እንደመነጋገሪያ ርዕስ እንደገና ትኩረት ስቧል፡፡ የቪኦኤ የዋይት ኃውስ ዋና ዘጋቢ ስቴቨን ኸርማን እንደሚለው ለዚህ ትኩረት ምክንያት የሆነው የፕሬዚዳንት ሴት ልጅ ኢቫንካ ትራምፕ በአንደኛው የመሪዎቹ ሥራ ጉባዔ ላይ ስለተገኘች ነው፡፡

XS
SM
MD
LG