በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራዊያን እና ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጣሊያን ፓሊስ ጋር ተጋጩ


ኤርትራዊያን እና ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጣሊያን ፓሊስ ጋር ተጋጩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00

በጣሊያን ሮም የኖሩ የነበሩ ከ800 በላይ ኤርትራዊያን እና ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የኖሩበት ከነበረበት ሕንፃ እንዲወጡ በፓሊስ ሲገደዱ ግጭት ተፈጥሯል፡፡ እአአ ከ2013 ጀምሮ ይኖሩበት ከነበረ ሕንፃ እንዲወጡ ሲገደዱ ከመካከላቸው ነፍሰጡር ሴቶች፣ ሕፃናት እንደሚገኙበት አሶሼትድ ፕሬስ ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG