በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አይፓስ-ኢትዮጵያ አርባ ዓመት ሞላው


አይፓስ-ኢትዮጵያ
አይፓስ-ኢትዮጵያ



ወ/ሮ ሣባ ኪዳነማርያም - የአይፓስ-ኢትዮጵያን ዳይሬክተር
ወ/ሮ ሣባ ኪዳነማርያም - የአይፓስ-ኢትዮጵያን ዳይሬክተር

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኢትዮጵያ ፅንስን በማቋረጥ ላይ ተጥሎ የነበረውን ገደብ ያላላው ሕግ ተግባራዊ ከሆነበት ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ሴቶችን ሕይወት ማትረፍ መቻሉን ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡

ፅንስን በማቋረጥና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ የሚሠራው አይፓስ - ኢትዮጵያ አርባኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይ ሲከበር በተለይ ፅንስን በማቋረጥ ላይ የነበረውን ዝምታ ከመስበር አንፃር ውጤታማ ሥራ ማከናወኑ ተገልጿል፡፡

ለዝርዝሩ የአይፓስ-ኢትዮጵያን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሣባ ኪዳነማርያምን ያነጋገረውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG