No media source currently available
የትግራይ ሕዝብ ባለበት የድኅነት ክብደት ከማንኛውም ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የባሰ ነው ሲሉ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ተናግረዋል።