በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ተቋም ከፍተኛ ኮሚሽን ፊሊፖ ግራንዲ የሰጡት መግለጫ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ተቋም ከፍተኛ ኮሚሽን ፊሊፖ ግራንዲ የሰጡት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ኮሚሽን በዛሬው ዕለት ተከብሮ የዋለውን የዓለም የስደተኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ባወጣው አዲስ ሪፖርት፤ ባለፈው ዓመት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ስዎች ብዛት ከምንጊዜውም የላቀ መኾኑን ገለፀ። ግጭትና የፖለቲካ አለመረጋጋት ለመፈናቀላቸው ዋና ምክንያት እንደሆን ሪፖርቱ ይዘረዝራል።

XS
SM
MD
LG