አስመራ —
የቀረቡት ጥናቶች በሶፍት-ዌር እንዲዘጋጁ፣ በኢንተርኔት ላይም እንዲጫጉ ተደርጎ ሕዝብ እንዲጠቀምባቸው የከትናንት በስተያው ዓርብ በተካሄደው የጉባዔው መዝጊያ ላይ ተሣታፊዎቹ ወስነዋል፡፡
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
ዓለምአቀፍ የጥናት ጉባዔ ባለፈው ሣምንት በአሥመራ ተካሂዷል፡፡
የቀረቡት ጥናቶች በሶፍት-ዌር እንዲዘጋጁ፣ በኢንተርኔት ላይም እንዲጫጉ ተደርጎ ሕዝብ እንዲጠቀምባቸው የከትናንት በስተያው ዓርብ በተካሄደው የጉባዔው መዝጊያ ላይ ተሣታፊዎቹ ወስነዋል፡፡
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።