በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮን ለማገዝ የሚያስገድደውን የካምፓላ ስምምነት ፈረመች


ኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮን ለማገዝ የሚያስገድደውን የካምፓላ ስምምነት ፈረመች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ምላሽ እቅድ ሪፖርት መሰረት ወደ 1.8 ሚሊየን የሚጠጉ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች አሉ፡፡ኢትዮጵያ ከሰሞኑ እነዚህን ተፈናቃዮች የተመለከተ የካምፓላ ስምምነት በመባል የሚታወቅ አህጉራዊ ውል ፈርማለች፡፡ ስለ ውሉ ምንነት እና ስላለው ፋይዳ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ቃል ፟አቀባይ የሆኑት አቶ ክሱት ገብረ እግዚአብሔር ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG