በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሓት ኃይሎች በገቡባቸው ቦታዎች በተቋማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ


የህወሓት ኃይሎች በገቡባቸው ቦታዎች በተቋማት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘገበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:36 0:00

በአማራ ክልል የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አካል በሆነውና የህወሓት ኃይሎች ከዘጠኝ ወራት ቆይተውበታል በተባለው የዝቋላ ወረዳ እንዲሁም ለሦስተኛ ጊዜ በተቀሰቀሰው ጦርነት የጥቃት ኢላማ ነበሩ በተባሉት የሰቆጣ ወረዳና ዙሪያዎቹ አካባቢዎች የሚገኙ ከ26 በላይ የትምህርትና የጤና ተቋማት ውድመትና ዘረፋ ተፈጽመውባቸዋል ሲሉ የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ትምህርትና ጤና መምሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቀዋል፡፡

በክልል ደረጃ መስከረም 9 አዲሱ የትምህርተ ዘመን የሚጀመርበት ቢሆንም ጉዳት በደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች ላይ መርኃ ግብሩን ተግባራዊ ለማድረግ እንደሚቸገር ትምህርት መምሪያው ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG