No media source currently available
በሚቀጥለው ሳምንት እኤአ ጥር 20 የሚደረገውን የተመራጩን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዓለ ሲመት አስመልክቶ፣ ህግ አስከባሪዎችና በዋሽንግተን ዲሲ ዙሪያ ያሉ ባለሥልጣናት፣ የጸጥታ ጥበቃውን ከወዲሁ ለማጠናከር እስከ ዛሬ ታይቶ የማይታወቅ የደህንነት እምርጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ ነው፡፡