በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢጋድ የ42 ሚሊዮን ዩሮ ሥምምነት ተፈራረመ


ኢጋድ የ42 ሚሊዮን ዩሮ ሥምምነት ተፈራረመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00

በኢትዮጵያ ያለው ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ አካባቢያዊ ጣልቃ ገብነት ወይንም እገዛ የሚፈገልግ አይደለም ይላሉ የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ማሁቡብ ማአሊም - የኢትዮጵያ ሁኔታ የሀገሪቱ መሪዎች ራሳቸው መፍትኄ እያፈለጉለት ያለ ጉዳይ ነው ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡

XS
SM
MD
LG