በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክፍት የስራ ማስታወቂያ “ጅብ መጋቢ የመንግስት ሰራተኞች”- በሐረር ከተማ ገበሬዎች ከብቶቻቸውን ጅብ እንዳይበላባቸው በመፍራት የጀመሩት ባህል ዛሬ የቱሪስት መስህብ ሆኗል


በጥንታዊቷ ከተማ ሲመሻሽ ሙዳ ስጋ በቀጭን እንጨት አንጠልጥለው ጅቦችን በመጥራት የሚመግቡ ሰዎች የቱሪስቶችን ቀልብ ስበዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ቱሪዝምን ለማበረታታት በመንግስት ሰራተኝነት ጅብ መጋቢዎችን ሊቀጥር ክፍት የስራ ማስታወቂያ አውጥቷል። ጅብ መጋቢዎቹ ከመንግስት ካዝና ለጅቦች የሚቀለብ ስጋና የወር ደመወዝ ይቆረጥላቸዋል በመንግስቱ እቅድ መሰረት።

XS
SM
MD
LG