No media source currently available
"ሁለት ሜትር በሁለት ሜትር በሆነ ቦታ ላይ ካለ ምንም ዓፈር በውሃ ብቻ በወር እስከ 80 ኪ.ግ የሚመዝን ምርት ማምረት ይቻላል"፤ ትላለች ሰላም ወንድም፡፡ የከተማ ውስጥ ግብርናን ማስፋፋት እና ስራ ፈጠራ ላይ እየሰራች የምትገኝ ወጣት ስራ ፈጣሪ ናት፡፡