በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የለገጣፎ ነዋሪዎች አቤቱታና የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ምላሽ


የለገጣፎ ነዋሪዎች አቤቱታና የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:07 0:00

ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ ኦሮምያ ክልል ውስጥ በሚገኘው ለገጣፎ አካባቢ ከአርሶ አደር ላይ መሬት ገዝተው የገነቡት ቤት “ሕገወጥ ነው” በሚል እንዲፈርስ መደረጉ “በአደባባይ የተፈፀመብን በደል ነው” ሲሉ ነዋሪዎች እየገለፁ ናቸው።

XS
SM
MD
LG