No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ የስደተኛ ማስፈር መርሃ ግብሯ አማካኝነት አምጥታ ለምታሰፍራቸው ስደተኞች የመጀመሪያው የሦሥት ወር ጊዜ መኖሪያ ቤት እና ሥራ እንዲያገኙ፣ የአሜሪካን አኗኗርና ባህል ለማስተዋወቅ ብዙ ርብርብ የሚጠይቅ ጊዜ ነው። በርግጥ በአሜሪካ ማኀበረሠብ ውስጥ በደምብ ተዋሕዶ መኖር እንዲህ በሦሥት ወር ውስጥ የሚያልቅ አይደለም።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ