መቐለ —
የመቐለ ሆስፒታል ታካሚዎች
የትግራይ ክልል የጤና ቢሮ በክልሉ ያጋጠመው የአተት በሽታን ለመቋቋም ከአጋር ድርጅቶቹ ጋር በመሆን በመስሥራት ላይ እንዳለ ገልጿል።
ይህ ህክምና እየተሰጠ ባለበት የመቐለ ሆስፒታል በመገኘት የህክምና ሂደቱን በመከታል እና ባለሞያዎችን በማነጋገር የተጠናከረው ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያይዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
ግርማይ ገብሩ