በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሃዋሳ ከተማና ሲዳማ ዞን በተፈፀመ ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ ሰዎች ጉዳይ


በሃዋሳ ከተማና ሲዳማ ዞን በተፈፀመ ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ ሰዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:15 0:00

በሃዋሳ ከተማና ሲዳማ ዞን በተፈፀመ ወንጀል ተጠርጥረው ለታሰሩ ዘጠኝ ግልሰቦች የተፈቀደው ዋስትና በደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ታገደ። ፍርድ ቤቱ ዛሬ ባስተላለፈው ትዕዛዝ ለነሃሴ 24/ 2011 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።

XS
SM
MD
LG