በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለተስፋ ልጆች ተስፋ የሆናቸው - 231 ሺሕ ብር


ለተስፋ ልጆች ተስፋ የሆናቸው - 231 ሺሕ ብር
please wait

No media source currently available

0:00 0:18:28 0:00

ከሁለት ወራት በፊት ከሆቴሎች የሚገኙ የተራረፉ ምግቦችን እየተመገቡ ስለሚማሩ የሐረር ከተማ 40 ተማሪዎች ያቀረብነው ዘገባ ሰምተው ለልጆቹ በተለያየ መንገድ ዕርዳታ እንደተሰጣቸውና ያገኙት 231 ሺሕ ብርም ተስፋን እንደሆናቸው አሰባሳቢያቸው ነግሮናል። ልጆቹም ለተደረገላቸው እርዳታ ከልብ አመስግነዋል።

XS
SM
MD
LG