No media source currently available
የኢትዮጵያ ጥንታዊ ከተማ የሆነችው ሐረር በ7ኛው ክ/ዘ ስትቆረቆር የእስልምና ባህል ማዕከል ተብላ ትጠራለች፡፡ “ጀጎል” ተብሎ በሚጠራዉ ግንብ የተከበበችው ሐረር ከተማ አምስት በሮች አሏት፡፡ ሐረር ከተማ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት /ዩኔስኮ/ ዓለምቀፍ ቅርስነት ተመዝግባለች፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ