በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎችና መምህራን ላይ እርምጃ ወሰደ


የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎችና መምህራን ላይ እርምጃ ወሰደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲው ሰላማዊ መማር ማስተማር እንዳይኖር አድርገዋል ባላቸው ተማሪዎችና መምህራን ላይ እርምጃ ወሰደ። 2 ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ሲሰናበቱ 75ቱ ደግሞ ለ2 አመት ከትምህርት ታግደዋል። 2 መምህራንም እንዲሁ የዲስፕሊን እርምጃ ተወስዶባቸዋል።

XS
SM
MD
LG