No media source currently available
ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ኮንጎ፣ ለብዙ ጊዜ ሲጓተት የቆየውን ምርጫ በቀጣዩ ዓመት የማታካሂድ ከሆነ፣ በድምፅ አሰጣጡ ላይ ምንም ዓይነት ዓለምቀፍ ዕርዳታ እንደማታገኝ፣ የዩናይትድ ስቴትሷ ልዑክ ኒኪ ሄሊ አስታወቁ።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ