በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከተቃዋሚዎች ጋር እንደሚነጋገሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ


ከተቃዋሚዎች ጋር እንደሚነጋገሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:50 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ተቀስቅሰው ከቆዩ ተቃውሞዎች ጋር በተያያዘ በአሥር ሺኾች የሚቆጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መቆየታቸውን፣ መንግሥቱ የአስተዳደር ማሻሻያ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን፣ እንደ ግብፅ ካሉ መንግሥታት ጋር ውይይት መጀመሩን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG