በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጉራጌ ዞን በኮማንድ ፖስት እንዲመራ ተወሰነ


የጉራጌ ዞን በኮማንድ ፖስት እንዲመራ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ከዛሬ ጀምሮ በክልሉ በሚመራ፣ በፌዴራል እና ደቡብ ክልል ልዩ ኃይል የተዋቀረ ኮማንድ ፖስት እንዲመራ መወሰኑን የክልሉ ሠላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።

ኮማንድ ፖስቱ የታወጀው በአካባቢው የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር በመደበኛ አሰራር ለማረጋጋት ባለመቻሉ ነው ሲሉ የቢሮው ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ ለአሜሪካ ድምፅ ዛሬ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG