በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለጉራጌ ሕዝብ የክልልነት ጥያቄ ታሳሪዎች የተፋጠነ ፍትሕ እንዲሰጥ ተጠየቀ


ለጉራጌ ሕዝብ የክልልነት ጥያቄ ታሳሪዎች የተፋጠነ ፍትሕ እንዲሰጥ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

በደቡብ ክልል ከጉራጌ የክልልነት እና ከመጠጥ ውኃ አገልግሎት ጥያቄ ጋራ በተያያዘ በተፈጠረው ሁከት እጃቸው አለበት፤ በሚል፣ በክልሉ ፖሊስ ከ\የታሰሩ ግለሰቦች የተፋጠነ ፍትሕ እንዲሰጣቸው ጠበቃቸው ጠየቁ። እስካኹን 15 እስረኞች በዋስ መፈታታቸውን ፣ ከጠበቆቻቸው አንዱ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ደንበኞቻቸው ተደጋጋሚ ጊዜ ቀጠሮ እየተፈቀደባቸው አላግባብ ለእንግልት መዳረጋቸውን የጠቀሱት ጠበቃው፣ በሒደቱ መጓተት ፖሊስንና ዐቃቤ ሕግን ወቅሰዋል።

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ዓለማየሁ ማሞ በበኩላቸው፣ ፖሊስ ምርምራውን በማጠናቀቅ ላይ መኾኑን ገልጸው፣ በቅርቡ ክሥ እንደሚመሠረትባቸው አስታውቀዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG