No media source currently available
በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ውስጥ "የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ወይም ኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በፈፀሙት ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት ቁጥራቸው በወል ያልታወቀ ንፁሃን ዜጎች መገደላቸውን ከጥቃቱ ያመለጡ የአይን እማኞች ተናግረዋል።