በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ጉጂ ሦስት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተገደሉ ተባለ


በምሥራቅ ጉጂ ሦስት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተገደሉ ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00

ባለፈው ዓርብ በምሥራቅ ጉጂ ሦስት ሰዎች በመከላከያ ኃይል መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። የግድያው መነሻ በአካባቢው በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በሚንቀሳቀሱና በመከላከያ ኃይል መካከል በተነሳዉ ግጭት መሆኑን ነዋሪዎች አስረድተዋል።

XS
SM
MD
LG